የሚድዋይፈሪ ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ያለውላይቀር ይልማ በመላው አገሪቱ ማህበሩ ከ5ሺ በላይ አባላት እንዳሉት ጠቁመው የማህበሩ አባላትና ሚዲዋይፈሮችን የጨቅላ ህፃናትና የእናቶች ሞት በመቀነስ ረገድ ድረሻ ነበራቸው ብለዋል፡፡አገሪቱ ከ12 ሺ በላይ የማይበልጡ ሚድዋይፈሮች ያሉ ሲሆን በመላው አገሪቱ ባሉ የጤና ተቋም 55ሺ ሚድዋይፈሮች ያስፈልጋል ብለዋል ፕሬዝዳንቱ፡፡
የሚድዋይፈሪ ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ያለውላይቀር ይልማ በመላው አገሪቱ ማህበሩ ከ5ሺ በላይ አባላት እንዳሉት ጠቁመው የማህበሩ አባላትና ሚዲዋይፈሮችን የጨቅላ ህፃናትና የእናቶች ሞት በመቀነስ ረገድ ድረሻ ነበራቸው ብለዋል፡፡አገሪቱ ከ12 ሺ በላይ የማይበልጡ ሚድዋይፈሮች ያሉ ሲሆን በመላው አገሪቱ ባሉ የጤና ተቋም 55ሺ ሚድዋይፈሮች ያስፈልጋል ብለዋል ፕሬዝዳንቱ፡፡